“የጋራ ስኬት ባለቤት ለመሆን ጠንክረን እንድንሠራ ጥሪዬን አቀርባለሁ” አቶ ተመስገን ጥሩነህ

77

መስከረም: 01/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የብሔራዊ መረጃ እና ደኅንነት አገልግሎት ዳይሬክተር ጀኔራል ተመስገን ጥሩነህ ለ2016 ዓ.ም አዲስ ዓመት የእንኳን አደረሳችሁ መልእክት አስተላልፈዋል።

በአዲሱ ዓመት ብሩህ ተስፋ ሰንቀን ለሀገራችን ሰላም፣ ፍቅር እና ብልፅግናን በመመኘት፤ የጋራ ስኬት ባለቤት ለመሆን ጠንክረን እንድንሠራ ጥሪዬን አቀርባለሁ ብለዋል።

መልካም በዓል እንዲሆን ተመኝተዋል።

ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!

Previous article“አዲሱን ዓመት በአዲስ ብሩህ ተስፋ ለመቀበል ከቂም በቀልና ቁርሾ ወጥተን ወደ ተረጋጋ እንቅስቃሴ እንዲሸጋገር ሁሉም የድርሻዉን ሊወጣ ይገባል።” የአማራ ክልል ሰላምና ደህንነት ቢሮ ኃላፊ ደሳለኝ ጣሰው
Next article“አዲሱን ዓመት በራሳችን እሴት ወደ ቀደመው ከፍታችን የምንነሳበት እንዲኾን ይቅርታ፣ ፍቅር እና ተስፋን ስንቅና ትጥቆቻችን እናድርግ” መንገሻ ፈንታው (ዶ.ር)