ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) በአራተኛና የመጨረሻ የውኃ ሙሌት ያነሷቸው አንኳር ነጥቦች፦

67

👉የታላቁ ኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ አራተኛና የመጨረሻ ሙሌት በተሳካ ሁኔታ ተጠናቋል።

👉በገንዘባቸው፣ በዕውቀታቸው፣ በጉልበታቸውና በጸሎታቸው በሥራው ውስጥ የተሳተፋችሁ ሁሉ እንኳን ደስ አላችሁ።

👉ይህ ኅብረታችን በሌሎች ጉዳዮቻችንም ሊደገም ይገባዋል።

👉ብዙ ፈተና ነበረው፤ ወደኋላ እንድንመለስ ብዙ ተጎትተን ነበር።

👉 በውስጥ ፈተና በውጭ ጫና ነበረብን።
👉የዳገቱ ጫፍ ላይ ደረስን እንጂ ዳገቱን ወጥተን አልጨረስነውም።

👉ለግድቡ የምናደርገውን ማናቸውንም ድጋፍ እስከ ፍጻሜው እንድንቀጥል በዚሁ አጋጣሚ አደራ እላለሁ።

ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!

Previous article“እኛ ከእኛ የተሻለ ትውልድ መፍጠር ካልቻልን ሀገር እየገደልን ነው” ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ
Next articleወጣቶች ጥንት አባቶቻቸው ያቆዩላቸውን አንድነት እንዲያጠናክሩ የኢትዮጵያ አረጋውያን ማኅበር አባቶች ጠየቁ፡፡