የጤና ሚኒስቴርና ተጠሪተ ቋማቱ በአዲስ አበባ በመስቀል አደባባይ ነጻ የጤና ምርመራ እየሰጡ ነው።

23

ባሕር ዳር: ጳጉሜን 01/2015 ዓ.ም (አሚኮ) ዛሬ እየተከበረ ያለውን የአገልጋይነት ቀን በማስመልከት የጤና ሚኒስቴርና ተጠሪተ ተቋማቱ በአዲስ አበባ በመስቀል አደባባይ ነጻ የጤና ምርመራ እየሰጡ መሆኑን ኢፕድ ዘግቧል።

ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!

Previous article“እናገለግልሽ ዘንድ ስለተፈጠርን እናመሰግናለን!”
Next article“አገልጋይነት በሕይወት እስካለን ድረስ ልናከናውነው የሚገባ የህይወት መርሕ ነው ” የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት