ሲኒካ አንቲላ (ዶ.ር) በኢትዮጵያ የፊንላንድ ሪፐብሊክ አምባሳደር ኾነው ተሾሙ::

28

ባሕር ዳር: ነሐሴ 30/2015 ዓ.ም (አሚኮ) በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የፊንላንድ ሪፐብሊክ አምባሳደር ኾነው አዲስ የተሾሙት ሲኒካ አንቲላ (ዶ.ር) ደብዳቤያቸውን ዛሬ አስገብተዋል፡፡

አምባሳደሯ የደብዳቤቸውን ቅጂ ለውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ፕሮቶኮል ዋና ሹም አቶ መላኩ በዳዳ አቅርበዋል።

ምንጭ፡- የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር

ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!

Previous articleእየታየ ያለው አንፃራዊ ሰላም እንዲጠናከር ሥራዎች ተጠናክረው እንዲቀጥሉ የማዕከላዊ ሸዋ ኮማንድ ፖስት አሳሰበ።
Next articleበጎንደር ከተማ አሥተዳር በፋሲል ክፍለ ከተማ የአገልግሎት አሰጣጥ ለእንግልት ዳርጎናል ሲሉ ተገልጋዮች ተናገሩ።