ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ከመምህራን ማኅበር አመራሮች ጋር ተወያዩ።

73

ባሕር ዳር: ነሐሴ 30/2015 ዓ.ም (አሚኮ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) ከኢትዮጵያ መምህራን ማኅበር አመራሮች ጋር ተወያይተዋል።

በውይይታቸውም በትምህርት፣ በመምህራን ጉዳዮችና በአጠቃላይ ሀገራዊ ሁኔታ ላይ መምከራቸውን የጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት መረጃ ያመላክታል፡፡

ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!

Previous articleተማሪዎች በወቅቱ እንዲመዘገቡ የደቡብ ጎንደር ዞን ትምህርት መምሪያ ጥሪ ቀረበ፡፡
Next articleእየታየ ያለው አንፃራዊ ሰላም እንዲጠናከር ሥራዎች ተጠናክረው እንዲቀጥሉ የማዕከላዊ ሸዋ ኮማንድ ፖስት አሳሰበ።