የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የኮርፓሬት ልዩ ደንበኞች የሚስተናገዱበትን ዓቢይ ቅርንጫፍ ሥራ አስጀመረ።

59

አዲስ አበባ: ነሐሴ 27/2015 ዓ.ም (አሚኮ) የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የኮርፓሬት ልዩ ደንበኞች በዲጅታል አገልግሎት ፤ ምቾታቸው ተጠብቆ የሚስተናገዱበትን ዓቢይ ቅርንጫፍ ዛሬ በይፋ ሥራ አስጀምሯል።

በዋናው መስሪያ ቤት ሥር የሚገኘው የዓቢይ ቅርንጫፍ የምረቃ ሥነ ሥርዓት ዛሬ እየተካሄደ ነው።

ዘጋቢ፦ ቤቴል መኮንን

ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!

Previous article“በሚቀጥሉት አምስት ዓመታት ሁሉም ዜጎች የትምህርት ዕድል እንዲያገኙ እየተሰራ ነው” ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ
Next article“ሽማግሌ እና ሽምግልና ፈጽሞ ባልጠፋባት ኢትዮጵያ የግጭት ነጋሪት ለምን አብዝቶ ይጎሰማል”