የቡዳፔስት ሌላ ክስተት!

75

ባሕር ዳር: ነሐሴ 20/2015 ዓ.ም (አሚኮ) እጅግ አስቸጋሪ በሆነው የ42 ኪሎ ሜትር ርቀት የማራቶን ውድድር ኢትዮጵያ ሌላኛውን የቡዳፔስት ክስተት አስመዝግባለች፡፡ ፈታኝ እና እልክ አስጨራሽ በሆነው የማራቶን ውድድር በሴቶች ኢትዮጵያ የወርቅ እና ብር ሜዳሊያ አሸንፋለች፡፡ አትሌት አማኔ በሪሶ የወርቅ እና ጎይቶም ገብረ ሥላሴ ደግሞ ሁለተኛ በመውጣት ለሀገሯ የብር ሜዳሊያ አስገኝታለች፡፡ ሌላኛዋ ኢትዮጵያዊ ያለምዘርፍ የኋላው አምስተኛ በመውጣት አጠናቃለች፡፡

ዘጋቢ፡- ታዘብ አራጋው

ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!

Previous articleየደብረ ብርሀን ከተማ መምሪያ ትምህርት ቤቶችን ለመማር ማስተማር ምቹ የማድረግ ሥራዎች መከናወናቸውን ገለጸ።
Next articleየአማራ ክልል ርዕሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ ሁለት ልዩ ልዩ ሹመቶችን ሰጡ።