
የኢትዮጵያ ፕሮጀክቶችን በፍጥነትና በጥራት የመገንባትና የማጠናቀቅ ተመክሮ ከኢትዮጵያ ውጭም በሚገኙ የመንግስትም ሆነ የግለሰብ ኢትዮጵያውያን ሥራዎች ላይ መንፀባረቅ ያለበት ዕሴት መሆን እንዳለበትም ክቡር ጠቅላይ ሚኒስትር አሳስበዋል።
በኤምባሲው ግቢ ውስጥም የ#አረንጏዴዐሻራ ችግኞችን ተክለዋል።
የኢትዮጵያ ፕሮጀክቶችን በፍጥነትና በጥራት የመገንባትና የማጠናቀቅ ተመክሮ ከኢትዮጵያ ውጭም በሚገኙ የመንግስትም ሆነ የግለሰብ ኢትዮጵያውያን ሥራዎች ላይ መንፀባረቅ ያለበት ዕሴት መሆን እንዳለበትም ክቡር ጠቅላይ ሚኒስትር አሳስበዋል።
በኤምባሲው ግቢ ውስጥም የ#አረንጏዴዐሻራ ችግኞችን ተክለዋል።