“ቻይና ላለፉት ዓመታት ለምታደርግላት ከፍተኛ ድጋፍ ኢትዮጵያ ታመሰግናለች።

75

በሁለቱ ሀገራት መካከል ያለው ሁለንተናዊ ስትራቴጂካዊ የትብብር አጋርነት ለብዙ ዘርፎች ለጋራ ዕድገትና ልማት ጠንካራ መሰረት ነው። የኢትዮጵያና ቻይና ግንኙነትን ለማጠናከር ያለንን ቁርጠኝነት ለፕሬዝዳንት ዢ ጂንፒንግ በድጋሚ ገለጽኩላቸው።” ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር)

Previous articleጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ለብሪክስ ስብሰባ ጆሃንስበርግ ሲደርሱ ደማቅ አቀባበል ተደረገላቸው።
Next articleየነሐሴ ጌጦች ሃይማኖታዊና ባሕላዊ እሴታቸውን ጠብቀው መከበራቸውን የአማራ ክልል ባሕልና ቱሪዝም ቢሮ አስታወቀ፡፡