ኢትዮጵያ በወንዶች 3 ሺ ሜትር መሰናክል የፍጻሜ ውድድር በለሜቻ ግርማ የብር ሜዳሊያ አገኘች።

31

ኢትዮጵያ በወንዶች 3 ሺ ሜትር መሰናክል የፍጻሜ ውድድር በለሜቻ ግርማ የብር ሜዳሊያ አገኘች።

ባሕር ዳር: ነሐሴ 16/2015 ዓ.ም (አሚኮ) በ19ኛው የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና ኢትዮጵያ በወንዶች 3000 ሜትር መሰናክል የፍጻሜ ውድድር
በለሜቻ ግርማ የብር ሜዳሊያ አግኝታለች።

ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!

Previous articleኢትዮጵያ በ19ኛው የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና በሴቶች 1500 ሜትር የብር ሜዳሊያ አገኘች።
Next article“የ2016 የትምሕርት ዘመንን የቅድመ ዝግጅት ሥራዎች አጠናቅቂያለሁ” ትምህርት መምሪያው