
ኢትዮጵያ በ19ኛው የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና በሴቶች 1500 ሜትር የብር ሜዳሊያ አገኘች።
ባሕር ዳር: ነሐሴ 16/2015 ዓ.ም (አሚኮ) ኢትዮጵያ በ19ኛው የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና ተጨማሪ ሜዳሊያ አግኝታለች።
በ19ኛው የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና ኢትዮጵያ በሴቶች 1500 ሜትር የፍጻሜ ውድድር በአትሌት ድርቤ ወልተጂ የብር ሜዳሊያ አግኝታለች።
ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!
ኢትዮጵያ በ19ኛው የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና በሴቶች 1500 ሜትር የብር ሜዳሊያ አገኘች።
ባሕር ዳር: ነሐሴ 16/2015 ዓ.ም (አሚኮ) ኢትዮጵያ በ19ኛው የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና ተጨማሪ ሜዳሊያ አግኝታለች።
በ19ኛው የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና ኢትዮጵያ በሴቶች 1500 ሜትር የፍጻሜ ውድድር በአትሌት ድርቤ ወልተጂ የብር ሜዳሊያ አግኝታለች።
ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!