
ደብረ ብርሃን: ነሐሴ 16/2015 ዓ.ም (አሚኮ) ከተማ አሥተዳደሩ የፍልሰታ ጾም ፍቺን ምክንያት በማድረግ የዋጋ ግምታቸው 750 ሺህ ብር የኾኑ ሰንጋዎችን ድጋፍ አድርጓል።
የከተማ አሥተዳደሩ ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባና የኮማንድ ፖስቱ አባል በድሉ ውብሸት ለመከላከያ ሠራዊቱ የሚደረገው ድጋፍ ተጠናክሮ ይቀጥላል ነው ያሉት፡፡
ማኅበረሠቡም ከሠራዊቱ ጎን በመኾን ለአካባቢው ሰላም መረጋገጥ የበኩሉን አሥተዋጽዖ እንደሚያደርግም አስገንዝበዋል።
ዘጋቢ፡- ገንዘብ ታደሰ
ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!