የምክር ቤቱ 1ኛ አስቸኳይ ስብሰባ እየተካሄደ ነው።

35

ባሕር ዳር: ነሐሴ 08/2015 ዓ.ም (አሚኮ) የኢፌዴሪ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 1ኛ አስቸኳይ ስብሰባውን እያካሄደ ነው፡፡

ምክር ቤቱ በአስቸኳይ ስብሰባው፤ የሚኒስትሮች ምክር ቤት ሐምሌ 28/2ዐ15 ዓ.ም ባካሄደው 23ኛ መደበኛ ስብሰባ በደነገገው የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ላይ ውይይት የሚያደርግ ይሆናል፡፡

ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!

Previous articleምርትን በሚፈለገው መንገድ ለማንቀሳቀስ ሰላም ወሳኝ መኾኑን የምዕራብ እና ማዕከላዊ ጎንደር ባለሀብቶች ተናገሩ፡፡
Next articleበአካባቢያቸው አንጻራዊ ሰላም በመፈጠሩ ሰብላቸውን መንከባከብ መጀመራቸውን አርሶ አደሮች ተናገሩ።