“ዛሬ ጠዋት የኢትዮጵያ ትልቁ ኤሊት ኃይል የምረቃ ሥነ ሥርዓት ላይ በመገኘቴ ክብር ይሰማኛል።

139

ይህ ኃይል ሁለት ዓላማዎች አሉት:-
1)ውጊያ ማስቀረት እና
2)ገፍቶ ከመጣ ደግሞ ውጊያን የመጨረስ ተልዕኮ ያለው ነው::
እንዲህ ያለው ኃይል ይህቺን ትልቅ ሀገር አጽንቶ ለትውልድ ያሻግራል።” ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ


Previous articleየብላቴ ኮማንዶና የአየር ወለድ ማሰልጠኛ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) በተገኙበት ኮማንዶዎችን እያስመረቀ ነው።
Next article“የባሕርዳር ወዳጆች ሁሉ ለባሕርዳር ከተማ ፍፁም ሰላም መኾን እየሠሩ ነው” ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ ድረስ ሳሕሉ (ዶ.ር)