ደብረ ታቦር ዩኒቨርሲቲ የሁለተኛ ዙር የ12ኛ ክፍል ተፈታኞችን እየተቀበለ ነው።

48

ባሕር ዳር: ሐምሌ 23/2015 ዓ.ም (አሚኮ) ደብረ ታቦር ዩኒቨርሲቲ በሁለተኛ ዙር የ2015 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና የሚወስዱ የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎችን እየተቀበለ ይገኛል።

ከተለያዩ ወረዳዎች የመጡ የተፈጥሮ ሳይንስ ተፈታኝ ተማሪዎች ከትናንት ጀምሮ በመቀበል ላይ ነው።

በወጣው የመግቢያ መርሃ ግብር መሰረት ቀሪወቹ የተፈጥሮ ሳይንስ ተፈታኝ ተማሪወችን ዛሬ ሐምሌ 23/2015 ዓ.ም እንደሚቀበል ዩኒቨርሲቲው በማኅበራዊ ትሥሥር ገጹ አስታውቋል።

ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!

Previous articleደብረ ብርሃን ዩኒቨርሲቲ የ12ኛ ክፍል የ2ኛ ዙር ተፈታኞችን እየተቀበለ ነው።
Next articleበፍኖተ ሰላም ከተማ አሥተዳደር የተገነቡ የአቅመ ደካማ ቤቶች ለነዋሪዎቹ ተላለፉ።