ደብረ ብርሃን ዩኒቨርሲቲ የ12ኛ ክፍል የ2ኛ ዙር ተፈታኞችን እየተቀበለ ነው።

41

ባሕር ዳር: ሐምሌ 23/2015 ዓ.ም (አሚኮ) ደብረ ብርሃን ዩኒቨርሲቲ የ12ኛ ክፍል የ2ኛ ዙር የተፈጥሮ ሳይንስ ተፈታኞች ተማሪዎችን እየተቀበለ መኾኑን በማኅበራዊ ትሥሥር ገጹ አስታውቋል።

ደብረ ብርሃን ዩኒቨርሲቲ ከሰሜን ሸዋ ዞን ከሚገኙ ወረዳዎች ለ2015 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ከሚያስፈትኑ ትምህርት ቤቶች ዛሬ ከጠዋት ጀምሮ ተማሪዎችን በመቀበል ላይ ይገኛል፡፡

ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!

Previous articleበዳንግላ ከተማ አሥተዳደር ከ78 ሚሊዮን ብር በላይ ወጪ የተደረገባቸው መሠረተ ልማቶች ግንባታቸው ተጠናቅቆ ለአገልግሎት ክፍት ኾኑ።
Next articleደብረ ታቦር ዩኒቨርሲቲ የሁለተኛ ዙር የ12ኛ ክፍል ተፈታኞችን እየተቀበለ ነው።