ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የከተማ ግብርና ሼዶችን ጎበኙ

24

ባሕር ዳር: ሐምሌ 22/2015 ዓ.ም (አሚኮ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ዛሬ ከሰዓት በኋላ በቦሌ ክፍለ ከተማ የሚገኙ የከተማ ግብርና ሼዶችን ጎብኝተዋል።

የከተማ ግብርና በከተሞች ውስጥ የአመጋገብ እና ገቢን ለማሻሻል አንዱ መንገድ እንዲኾን ተጠናክሮ እየተሠራ መኾኑን የጠቅላይ ሚንስቴር ጽሕፈት ቤት በማኅበራዊ ትስስር ገፁ አስታውቋል።

ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!

Previous articleበአዊ ብሔረሰብ አስተዳደር በ128 ሚሊዮን ብር ወጪ የተገነባ የመስኖ ፕሮጀክት ተመረቀ።
Next articleሁመራ የበርሃዋ ገነት፤ የይቅርታ እና ፍቅር ተምሳሌት!