በአቶ ደመቀ መኮንን የተመራ ከፍተኛ የልዑካን ቡድን ዳሬ ሰላም ገባ

68

ባሕር ዳር: ሐምሌ 17/2015 ዓ.ም (አሚኮ) በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን የተመራ ከፍተኛ የልዑካን ቡድን ዳሬሰላም ገብቷል።

የልኡካን በድኑ ከሐምሌ 19 እስከ 20 ቀን 2015 በአፍሪካ የሰው ኀይል ልማት ላይ ለመምከር በታንዛንያ በሚካሄደው ጉባኤ ላይ ለመሳተፍ ዛሬ ከሰዓት ዳሬ ሰላም ገብተዋል።

ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!

Previous articleበሕገ ወጥ መንገድ ሲዘዋወር የነበረ 400 ኩንታል የአፈር ማዳበሪያ በቁጥጥር ሥር ዋለ።
Next article“በበጀት ዓመቱ የሳይበር ጥቃቶችን በመከላከል 23 ነጥብ 2 ቢልዮን ብር ማዳን ተችሏል” የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አሥተዳደር