ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አሕመድ በሮም ለአትሌት አበበ ቢቂላ መታሰቢያ ምስለ ቅርጽ አኖሩ

91

ባሕር ዳር: ሐምሌ 16/2015 ዓ.ም (አሚኮ) ጠቅላይ ሚኒስትሩ በሮም በተካሄደው ዓለም አቀፍ የልማት እና ሰደተኞች ጉባኤ ላይም ተሳትፈዋል።

ከጉበኤው ጎን ለጎንም በሮም ለጀግናው አትሌት አበበ ቢቂላ መታሰቢያ ምስለ ቅርጽ አኑረዋል።

ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!

Previous article“ሕገ-ወጥ ስደትን እና ሕገ ወጥ የሰዎች ዝውውርን ለመግታት ድህነትን ለመቅረፍ የሚያስችሉ ግልጽ ተግባራት ያስፈልጋሉ” ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር)
Next articleየሰው እና የእንሰሳ ሕይወት በየክረምቱ ይቀጥፍ የነበረው የአሻር ወንዝ ድልድይ ግንባታ ተጠናቀቀ።