ደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ ከ30 ሺህ በላይ የ12ኛ ክፍል ተማሪዎችን እየተቀበለ ነው።

98

ባሕር ዳር: ሐምሌ 16/2015 ዓ.ም (አሚኮ) ደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ ከ30 ሺህ በላይ የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና የሚወስዱ ተማሪዎችን በሶስቱም ግቢዎቹ እየተቀበለ ይገኛል።

በ2015 ዓ.ም በደብረ ማርቆስ ዩኒቨርሲቲ በዋናው ግቢ፣ በጤና ካምፓስ እና በቡሬ ካምፓስ ከ30 ሺህ በላይ ተማሪዎችን ለመቀበል ያደረገውን ሰፊ ዝግጅት በማጠናቀቅ ተፈታኞቹን በመቀበል ላይ እንደሚገኝ ከዩንቨርስቲው የተገኘው መረጃ ያመላክታ።

ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!

Previous articleበእንጅባራ ከተማ አሥተዳደር ከ124 ሚሊዮን ብር በላይ ወጪ የተደረገባቸው መሠረተ ልማቶች ተመርቀው ለአገልግሎት ክፍት ሆኑ።
Next article“ሕገ-ወጥ ስደትን እና ሕገ ወጥ የሰዎች ዝውውርን ለመግታት ድህነትን ለመቅረፍ የሚያስችሉ ግልጽ ተግባራት ያስፈልጋሉ” ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር)