የመቅዳላ አምባ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎችን እያስመረቀ ነው፡፡

49

ደሴ: ሐምሌ 15/2015 ዓ.ም (አሚኮ) የመቅደላ አምባ ዩኒቨርሲቲ የተማሪዎች የምረቃ ሥነ ሥርዓት እየተካሄደ ነው፡፡ በልዩ ልዩ የትምህርት መስኮች ለዓመታት ተማሪዎችን ሲያስተምር የቆዬው መቅደላ አምባ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎችን እያስመረቀ ነው፡፡

ዩኒቨርሲቲው ለአራተኛ ጊዜ ነው ተማሪዎችን እያስመረቀ የሚገኘው፡፡ በምረቃ ሥነ ሥርዓቱ የመቅደላ አምባ ዩኒቨርሲቲ ምክትል ቦርድ ሰብሳቢ ፕሮፌሰር ከፍያለው ዓለማየሁ፣ የዩኒቨርሲቲው ፕሬዝዳንት ታምሬ ዘውዴ (ዶ.ር) ጨምሮ ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች እና የተማሪ ወላጆች ተገኝተዋል፡፡

ዘጋቢ፡- ታርቆ ክንዴ

ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!

Previous articleለክረምት የግብርና ልማት ሥራዎች ትኩረት መሥጠት እንደሚገባ በምክትል ርእሰ መሥተዳደር ማዕረግ የኢኮኖሚ ክላስተር አስተባባሪ አቶ አብዱ ሁሴን አሳሰቡ።
Next articleየባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎችን እያስመረቀ ነው፡፡