አቶ ደመቀ በሀገራዊ ወቅታዊ ሁኔታ ዙሪያ ለዲፕሎማቲክ ማኅበረሰቡ ገለጻ አደረጉ።

40

ባሕር ዳር: ሐምሌ 14/2015 ዓ.ም (አሚኮ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ወቅታዊ ሁኔታ ዙሪያ ለዲፕሎማቲክ ማኅበረሰቡ ገለጻ አደረጉ።

አቶ ደመቀ ከፍትህ ሚኒስትሩ ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር) ጋር በመኾን ነው ተቀማጭነታቸውን አዲስ አበባ ላደረጉ አምባሳደሮች እና ለቀጣናዊ እንዲሁም ዓለም አቀፋዊ ድርጅቶች ኃላፊዎች ገለጻ ያደረጉት፡፡

ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!

Previous articleየቁልቢ ገብርኤል ክብረ-በዓል በሰላም እንዲካሄድ ዝግጅት መጠናቀቁን ግብረ ኃይሉ አስታወቀ።
Next articleየአማራ ክልል ምክር ቤት የክልሉን በጀት ጨምሮ የተለያዩ ተቋማትን የ2016 ዓ.ም በጀት መርምሮ አጸደቀ።