
ደብረ ብርሃን: ሐምሌ 13/2015 ዓ.ም (አሚኮ)የደብረ ብርሃን ዩኒቨርሲቲ በመደበኛ ለ15ኛ ዙር፤ በማታ መርሐ ግብር ደግሞ ለ13ኛ ዙር ያሠለጠናቸውን 2 ሺህ143 ተማሪዎችን እያስመረቀ ይገኛል።
ዩኒቨርሲቲው በ1ኛ ዲግሪ 1 ሺህ 692፤ በ2ኛ ዲግሪ 448፤ በ3ኛ ዲግሪ 3 ተማሪዎችን በዛሬዉ እለት የሚያስመርቅ ይሆናል።
የዩኒቨርሲቲው ኘሬዚዳንት ዶክተር ንጉሥ ታደሰ የትምህርት ጥራትን ለማረጋገጥ በተቀመጠው አሠራር መሰረት የመውጫ ፈተና የተሰጠበት ወቅት በመኾኑ ምርቃቱን ልዩ ያደርገዋል ብለዋል።
ዘጋቢ፡- ለአለም ለይኩን
ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!