በሀገር አቀፍ ደረጃ እስከ አሁን 372 ሚሊየን ችግኞች ተተክለዋል።

30

ባሕር ዳር: ሐምሌ 10/2015 ዓ.ም (አሚኮ) የመንግሥት ኮሙኒኬሽን ሚኒስትር ድኤታ ሰላማዊት ካሳ በሰጡት መግለጫ በዚህ አረንጓዴ አሻራ እየተሳተፉ የሚገኙ ዜጎች ሁሉ ለትውልድ የሚተርፍ ሥራ እየሠሩ ነው።

በዚህም እስከ 8:30 ባለው ጊዜ የተተከሉ ችግኞች ብዛት 372 ሚሊየን ደርሷል ብለዋል።

በከተሞች አካባቢ አገልግሎት ሰጭ ተቋማት በነጻ ትራንስፖርት በማቅረብ ጭምር ችግኝ ተከላውን እያቀላጠፉ ይገኛሉ ነው ያሉት።

በአንዷለም መናን

ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!

Previous article“የደን ልማታችንን በማሳደግ የአፈር ለምነትን ለመጠበቅ ባለፉት ተከታታይ ዓመታት ከፍተኛ የሆነ የአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር ሥራ ተከናውኗል” ኃይለማርያም ከፍያለው (ዶ.ር)
Next article“የአፈር ለምነትን ለመጠበቅ ችግኝ መትከል ብቻ ሳይኾን ዘወትር ተንከባክቦ ማሳደግን ባሕልና ልምድ ልናደርግ ይገባል” የሰሜን ወሎ ዞን ግብርና መምሪያ