ዜናኢትዮጵያ በሀገር አቀፍ ደረጃ እስከ 5:30 ድረስ 247 ሚሊዮን ችግኞች ተተክለዋል። July 17, 2023 37 አዲስ አበባ: ሐምሌ 10/2015 ዓ.ም (አሚኮ) የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ዴኤታ ሰላማዊት ካሳ አዲስ አበባ ከሚገኘው የሁነት መከታተያ ማዕከል ሆነው በሰጡት መግለጫ እንዳስታወቁት፤ ከጠዋቱ 3: 30 እስከ 5:30 ድረስ ባለው መረጃ 247 ሚሊዮን ችግኞች ተተክለዋል። ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን! ተዛማች ዜናዎች:የሕግ የበላይነት እና ሰብዓዊ መብት እንዲከበር የዐቃቤ ሕግ ሚና ትልቅ ነው።