
አዲስ አበባ: ሐምሌ 10/2015 ዓ.ም (አሚኮ) የኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ድኤታ ሰላማዊት ካሳ እንዳሉት፡-
👉 ዛሬ በመላ ሀገሪቱ እየተከናወኑ የሚገኙ ተከላዎች በ9 ሺህ የመትከያ ስፍራዎች ላይ ነው።
👉 ዛሬ እየተካሔደ በሚገኘው መርሐ ግብር ላይ 34 ሚሊዮን ዜጎች እየተሳተፉ ነው።
👉 የዛሬ 3 ዓመት በአንድ ጀምበር 20 ሚሊዮን ዜጎች ተሳትፈው በአንድ ጀንበር መትከል የታቀደውን ችግኝ መትከል ተችሎ ነበር ብለዋል ሚኒስትር ዴኤታዋ፡፡
👉 ዛሬ 500 ሚሊዮን ችግኝ ይተከላል ተብሎም ይጠበቃል።
ዘጋቢ:- አንዱዓለም መናን
ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!
