«ለማንነቴ እሮጣለሁ፤ ማንነቴም አማራ ነው» የአላማጣ ከተማ ነዋሪዎች

52

ባሕር ዳር: ሐምሌ 02/2015 ዓ.ም (አሚኮ) በሰሜን ወሎ ዞን የአላማጣ ከተማ ነዋሪዎች “ለማንነቴ እሮጣለሁ፤ ማንነቴም አማራ ነው” በሚል መሪ መልእክት የጎዳና ላይ ሩጫ አካሄዱ።

በሩጫውም ላይ የተሳተፉት ነዋሪዎቹ ላለፍት 30 ዓመታት በማንነታቸው ምክንያት ሲደርሳባቸው ከነበረው በደል፣ ግፍና ጭቆና በመላቀቃቸው እንዲሁም ተፈጥሮዓዊ ማንነታችን አማራ ነው፣ የነፃነት ማንነታችን ይከበር በማለት ደማቅ የጎዳና ላይ ሩጫ አካሂደዋል። መረጃው የአማራ ብልጽግና ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት ነው::

ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!

Previous articleየጣና ሞገዶቹ ባሕርዳር ከተማ ሲገቡ ደማቅ አቀባበል ተደረገላቸው።
Next article“የኢትዮጵያ መንግሥት ባደረገልን መልካም አቀባበል ከችግርና ሞት ታድጎናል”ሱዳናዊያን ስደተኞች