በመቅደላ አምባ ዩኒቨርሲቲ የአቅም ማሻሻያ ትምህርታቸውን ሲከታተሉ የነበሩ 2ሺህ 740 ተማሪዎች ፈተናቸውን ዛሬ ያጠናቅቃሉ።

61

ደሴ: ሰኔ 30/2015 ዓ.ም (አሚኮ) ተማሪዎቹ ላለፉት 3 ወራት ትምህርታቸውን ሲከታተሉ ቆይተዋል። ዩኒቨርሲቲው በቅድመ ፈተና ሂደት የተማሪዎችን አቅም ለማጎልበት ዘርፈ ብዙ ተግባራትን ማከናወኑን የዩኒቨርሲቲው ፕሬዝዳንት ታምሬ ዘውዴ (ዶ.ር) ለአሚኮ ተናግረዋል።

በሌላ ዜና በዛሬው እለት ከተለያዩ የግልና የመንግስት የትምህርት ተቋማት የተውጣጡ የጤና ሳይንስ ተማሪዎችን በመካነ ሰላምና ቱሉ አውሊያ ግቢ የመውጫ ፈተና (Exit Exam) መፈተን መጀመሩንም ፕሬዝዳንቱ ገልጸዋል።

ዘጋቢ፦ ጀማል ይማም

ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!

Previous article“የግል ትምህርት ቤቶች ሀገር ወዳድ፣ ሀገር አሻጋሪ ዜጋ ለመፍጠር ሚናቸውን እንዲወጡ እየተሠራ ነው”- የባሕር ዳር ከተማ አሥተዳደር የግል ትምህርት ቤቶች ማኅበር
Next articleባሕር ዳር: ሐምሌ 01/2015 ዓ.ም (አሚኮ) በዘንድሮው የክረምት በጎ ፈቃድ መርሐ-ግብር በአማራ ክልል ከ5 ነጥብ 2 ሚሊዮን በላይ ወጣቶች እና ሌሎች የሕብረተሰብ ክፍሎች እንደሚሳተፉ ታውቋል።