የኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ኮርፕሬሽንን ከጅማሮ አሁን እስከደረሰበት ደረጃ የሚያሳይ የፎቶ አዉደ ርዕይ ተከፈተ፡፡

67

አዲስ አበባ: ሰኔ 26/2015 ዓ.ም (አሚኮ) የኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ኮርፕሬሽን አዲስ ባስገነባዉ የሚዲያ ኮፕሌክስ ዉስጥ ከጅማሮ አንስቶ የነበረዉን ጉዞ የሚያሳይ “ኢቢሲ የዘመን ጅረት” በሚል የፎቶ አዉደ ርዕይ አስጀምሯል።

የፌደሬሽን ምክር ቤት አፈጉባዔ አገኘሁ ተሻገርን ጨምሮ የተለያዩ መገናኛ ብዙኃን የሥራ ኀላፊዎች የሚዲያ ኮምፕሌክሱን እና የፎቶ አዉደ ርእዩን ጎብኝተዋል።

ዘጋቢ፡- ኤልሳ ግኡሽ

ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!

Previous article“ሰላሙን ያጣ ሕዝብ በሂደት እና ቀስ በቀስ ሁሉንም ነገሩን ያጣል፤ ሰላም የሁሉም ነገራችን መሠረት ነው” ጋሻው አወቀ (ዶ.ር)
Next articleየምዕራብ ጠለምት ወረዳ ቦረቂ ችግኝ ማዘጋጃ ጣቢያን የፋይናንስ አቅም ለማጠናከር እየተሠራ መኾኑን የሰሜን ጎንደር ዞን ግብርና መምሪያ ገለጸ፡፡