ደኢሕዴን አስቸኳይ ድርጅታዊ ጉባዔ ማካሄድ ጀመረ።

158

የደቡብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ዴሞክራሲያዊ ንቅናቄ (ደኢሕዴን) አስቸኳይ እና ልዩ ጠቅላላ ድርጅታዊ ጉባዔውን ማካሄድ ጀምሯል።

ደኢሕዴን አስቸኳይ እና ልዩ ጠቅላላ ድርጅታዊ ጉባዔውን በሀዋሳ ከተማ በማካሄድ ላይ መሆኑን ፋብኮ ከድርጅቱ ያገኘው መረጃ ያመለክታል።

ለሁለት ቀናት በሚያደርገው ጉባኤው የብልፅግና ፓርቲን ለመቀላቀል ውሳኔ ያሳልፋል ተብሎ ይጠበቃል።

Previous articleየአማራ ሕዝብ ጥያቄዎች በውሕድ ፓርቲው እንደሚመለሱ የአዴፓ የማዕከላዊ ኮሚቴ አባላት ገለጹ፡፡
Next articleየአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድርን ጨምሮ የክልልና የፌዴራል የሥራ ኃላፊዎች በደብረ ብርሃን ከባለሀብቶች ጋር እየተወያዩ ነው።