ለመከላከያ ሰራዊት የድጋፍ ሰልፍ በተለያዩ የሀገሪቱ አካባቢዎች እየተካሄደ ነው።

131

ባሕር ዳር ፡ ግንቦት 20/2015 ዓ.ም (አሚኮ) በተለያዩ ክልሎች ዋና ዋና ከተሞች ዜጎች ለመከላከያ ሠራዊት ያላቸውን ድጋፍ በታላቅ ሠላማዊ ሰልፍ በመግለፅ ላይ ይገኛሉ። ሰልፉ በተለያዩ ከተሞች በመካሄድ ላይ ይገኛል።

ዜጎች በጠዋቱ ወደ አደባባይ በመውጣት ለሰራዊቱ ያላቸውን ድጋፍ በሰልፍ እየገለፁ ይገኛሉ።

ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!

Previous article“የሕዝብ ጥያቄዎች የአማራ ክልል አመራር የመታገያ ጥያቄዎች ናቸው” የአማራ ክልል ርዕሰ መሥተዳደር ልዩ አማካሪ አቶ ደሳለኝ አስራደ
Next articleበተለያዩ ክልሎች ለመከላከያ ሠራዊት የድጋፍ ሰልፍ እየተደረገ ነው።