የቃሉ ወረዳ እና የሀርቡ ከተማ አሥተዳደር ነዋሪዎች የአቶ ግርማ የሺጥላን ግድያ በመቃወም ሰላማዊ ሰልፍ እያደረጉ ነው።

150

ባሕር ዳር:ሚያዝያ 27/2015 ዓ.ም (አሚኮ) በደቡብ ወሎ ዞን የቃሉ ወረዳ እና የሀርቡ ከተማ አሥተዳደር ነዋሪዎች የአቶ ግርማ የሺጥላን ግድያ በመቃወም ሰላማዊ ሰልፍ እያደረጉ ነው። በተቃውሞ ሰልፉ ላይ መሪን በመግደል የሚቆም ትግል የለም፤ መከላከያ ሰራዊታችን የሀገር መከታ ነው፤ ለሰላማችን ዘብ እንቆማለን የሚሉ እና ሌሎች መልዕክቶችም ተላልፈዋል።

ዘጋቢ፦ ተመስገን አሰፋ

ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!

Previous articleእንግሊዛዊቷ የሴት አርበኛ “ወለተ ክርስቶስ!”
Next article“ታምነው ጠበቋት፣ ጸንተው አጸኗት”