ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ቁጥር ሁለት የስካይ ላይት ሆቴልን መርቀው ከፈቱ።

143

ባሕር ዳር: ሚያዝያ 27/2015 ዓ.ም (አሚኮ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ አዲስ ያስገነባውን ቁጥር ሁለት ስካይ ላይት ሆቴል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በተገኙበት ዛሬ በይፋ አስመርቋል።

በመረሃ-ግብሩ ላይ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድን ጨምሮ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ ጉባኤ አቶ ታገሰ ጫፎ፣ ሚኒስትሮች፣ ከፍተኛ የመንግስት የሥራ ኀላፊዎች እና ጥሪ የተደረገላቸው ዲፕሎማቶች ታድመዋል። ምዕራፍ ሁለት የኢትዮጵያ ስካይ ላይት ሆቴል በአፍሪካ ደረጃ እጅግ ዘመናዊ መሆኑ በዚሁ ወቅት ተገልጿል። መረጃው የኢዜአ ነው

ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!

Previous articleአርበኛ ልክየለሽ በያን ማን ናቸው?
Next article“ጀግናን መፍጠር ጀግናን ከማክበር ይጀምራል” በአማራ ክልል የጀግኖች አርበኞች ማኅበር ፕሬዚዳንት ዳኝነት አያሌው