ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከሱዳን ሉዓላዊ ምክር ቤት ፕሬዚዳንት ልዩ መልእክተኛ ጋር ተወያዩ ።

129

ባሕር ዳር: ሚያዝያ 26/2015 ዓ.ም (አሚኮ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከሱዳን ሉዓላዊ ምክር ቤት ፕሬዚዳንት ልዩ መልክተኛ ጋር መወያየታቸውን ገለጹ።

ሱዳን አሁን ከገባችበት ቀውስ በራሷ አቅም እና በልጆቿ ብልሃት የመውጣት ብቃቱ እንዳላት የኢትዮጵያ እምነት መሆኑን የገለጹት ጠቅላይ ሚኒስትሩ፣ በሀገሪቱ ግጭት ውስጥ የገቡት አካላት ልዩነቶቻቸውን በውይይት እንዲፈቱም ጥሪ አቅርበዋል።

ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!

Previous articleከ2 ነጥብ 9 ሚሊየን ዶላር በላይ በኾነ ወጭ የትምህርት ተቋማት መልሶ ግንባታ ሁለተኛ ዙር መርኃ ግብር መጀመሩን “ኢማጅን ዋን ደይ” የተባለ ግረሰናይ ድርጅት አስታወቀ፡፡
Next articleየሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ለ82ኛው የኢትዮጵያ አርበኞች ድል መታሰቢያ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፈ