የቅጥር ፈተና ዉጤት ስለማሳወቅ

669

የአማራ ሚዲያ ኮርፖሬሽን በቁጥር የሠ/ቅ-ማ/1342/15 በቀን 14/06/2015 ዓ/ም በወጣ የቅጥር ማስታወቂያ የሬዲዮ የኽምጠኛ ቋንቋ ሪፖርተር 1፣የአዊኛ ቋንቋ ሪፖርተር 1፣የኦሮሚፋ ቋንቋ ሪፖርተር 1 የስራ መደቦች በታሳቢ ቅጥር ለመሸፈን በቀን 22/07/2015 ዓ/ም ፈተና ወስዳችሁ ዉጤቱን ከዚህ በታች በሰንጠርዡ ያስቀመጥን መሆኑን እየገለፅን የተመረጡት ይህ ማስታወቂያ አየር ላይ ከዋለበት ቀን ጀምሮ በ3 ተከታታይ የስራ ቀናት ዉስጥ በኮርፖሬሽኑ የሰዉ ሀብትና ልማትና አስተዳደር ደጋፊ የስራ ሂደት ቢሮ ቁጥር 002 ሪፖርት እንዲያደርጉ እናሳዉቃለን፡፡

የውጤት መግለጫውን ይመልከቱ

Previous articleበምክትል ርእሰ መሥተዳድር ማእረግ የአሥተዳደር ጉዳዮች ክላስተር አስተባባሪ ሰማ ጥሩነህ (ዶ.ር) በወቅታዊ ጉዳይ የሰጡት ማብራሪያ
Next article“ማኀበራዊ ሚዲያን ለበጎ ዓላማ በመጠቀም የመረዳዳት ባሕላችንን ልናጎለብት ይገባል” መላከ ገነት ደጀን ተስፋዬ