አትሌት አበጀ አያና በፓሪስ ማራቶን ድል አደረገ።

84
ባሕርዳር: መጋቢት 24/2015 ዓ.ም (አሚኮ) አትሌት አበጀ አያና በዛሬው ዕለት በተካሄደው የፓሪስ ማራቶን ድል ቀንቶታል።
አትሌቱ ውድድሩን ያሸነፈው 2 ሰዓት 07 ደቂቃ ከ14 ሴኮንድ በሆነ ሰዓት በመግባት ነው።
ሌላኛው ኢትዮጵያዊ አትሌት ጉዬ አዶላ 2 ሰዓት 07 ደቂቃ ከ35 ሴኮንድ በሆነ ሰዓት ውድድሩን በሁለተኛነት ሲያጠናቅቅ፣ ኬንያዊው አትሌት ጆስፋት ቦይት ደግሞ ሦስተኛ ሆኖ ጨርሷል።
ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!
Previous articleየኑሮ ውድነቱ ያስከተለዉ ጫና
Next articleስፖርት ዜና ባሕር ዳር: መጋቢት 24/2015 ዓ.ም (አሚኮ)