የኢትዮጵያ ወጣቶች ምክር ቤት ምስረታ በአዲስአበባ እየተካሄደ ነው።

85
አዲስ አበባ:መጋቢት 24/2015 ዓ.ም (አሚኮ) የኢትዮጵያ ወጣቶች ምክር ቤት ምስረታ “የወጣቶች ንቁ ተሳትፎ ለኢትዮጵያ ከፍታ” በሚል መሪ መልዕክት ነው እየተካሄደ የሚገኘው።
በምክር ቤት ምስረታው የወጣቶች ሁለንተናዊ ተሳትፎ ለበለጸገች ኢትዮጵያ!
ወጣቶች ለፓን አፍሪካኒዝም !
የኢትዮጵያ ወጣቶች ምክር ቤት ለወጣቶች ድምፅ!
የሚሉ መልዕክቶች እየተላለፉ ይገኛሉ።
ዘጋቢ:- ድልነሳ መንግስቴ
ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!
Previous articleየወፍላ፣ ኮረምና ዛታ ነዋሪዎች ማንነታቸው እንዲከበር የሚጠይቅ ሰላማዊ ሰልፍ እያካሄዱ ነው።
Next article“ቡሬ ከተማ ላይ መዋዕለ ንዋዩን ለማፍሰስ የሚመጣ ባለሃብት ጊዜ የሚፈጅበት እና የሚጉላላበት አሠራር የለም” ከተማ አሥተዳደሩ