የወፍላ፣ ኮረምና ዛታ ነዋሪዎች ማንነታቸው እንዲከበር የሚጠይቅ ሰላማዊ ሰልፍ እያካሄዱ ነው።

164
Made with LogoLicious Add Your Logo App
ባሕር ዳር: መጋቢት 24/2015 ዓ.ም (አሚኮ) በዋግ ኽምራ ብሔረሰብ አስተዳደር የወፍላ፣ ኮረምና ዛታ ነዋሪዎች ማንነታቸው እንዲከበር የሚጠይቅ ሰላማዊ ሰልፍ እያካሄዱ ነው።
“በሰልፉ ማንነታችን አይቀየርም፤ እኛ ዋግሹሞች እንጂ ትግራይ አይደለንም፤ ማንነታችን ይከበር በማለታቸው በትግራይ ኃይሎች የታሰሩ ወገኖቻችን ይፈቱ” የሚሉ መልእክቶችን በሰላማዊ ሰልፉ እያሰሙ ነው።
ሰሎሞን ደሴ – ከኮረም
ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!
Previous articleየአማራና የአፋር ክልሎች በሚዲያ አገልግሎት የሚያደርጉትን ትብብር ይበልጥ ለማሳደግና ለሀገራዊ አንድነት ከፍተኛ አስተዋፅኦ ማድረግ የሚያስችላቸውን ስምምነት ተፈራረሙ።
Next articleየኢትዮጵያ ወጣቶች ምክር ቤት ምስረታ በአዲስአበባ እየተካሄደ ነው።