የፈተና ጥሪ ማስታወቂያ

920

የአማራ ሚዲያ ኮርፖሬሽን በቁጥር የሰ/ቅ.ማ/1342/15 በቀን 14/06/2015 ዓ.ም በወጣው
የቅጥር ማስታወቂያ ለህብር ቴሌቭዥን ዜናና ፕሮግራም የኸምጠኛ ቋንቋ ሪፖርተር 1፣ ለህብር ቴሌቭዥን ዜናና ፕሮግራም የኦሮምኛ ቋንቋ ሪፖርተር 1፣ ለህብር ቴሌቭዠን ዜናና ፕሮግራም የአዊኛ ቋንቋ ሪፖርተር 1 የሥራ መደብ በኦንላይን ከተመዘገባችሁት መካከል ከዚህ በታች ስማችሁ የተዘረዘረው አመልካቾች ፈተና የሚሰጥበት ቀን አርብ በ22/07/2015 ዓ/ም 3፡30 ሰዓት በመሆኑ ባሕር ዳር አማራ ሚዲያ ኮርፖሬሽን የሰው ሀብት ልማትና አስ/ደጋፊ የስራ ሂደት እንድትገኙ እናሳውቃለን፡፡

የስም ዝርዝሩን ይመልከቱ

Previous article“በሱዳን እና ደቡብ ሱዳን ድንበር አካባቢ የሚስተዋሉ ችግሮችን በውይይት ለመፍታት ከሀገራቱ ጋር በቅንጅት እየተሠራ ነው” ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ
Next article“ገበታ ለሸገር እና ገበታ ለሀገር በቅርቡ ወደ ገበታ ለትውልድ ያድጋሉ” ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ