ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በነገው ዕለት የመንግሥትን የስድስት ወር ሪፖርት ለምክር ቤቱ ያቀርባሉ።

64
ባሕር ዳር :መጋቢት 18/2015 ዓ.ም (አሚኮ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በነገው ዕለት የመንግሥትን የስድስት ወር አፈጻጸም ሪፖርት ለኢፌዴሪ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ያቀርባሉ፡፡
ምክር ቤቱ ነገ በሚያካሂደው 11ኛ መደበኛ ስብሰባው በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የሚቀርበውን ሪፖርት ያዳምጣል።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከምክር ቤቱ አባላት ለሚነሱ የተለያዩ ወቅታዊና ሀገራዊ ጥያቄዎች ምላሽና ማብራሪያ እንደሚሰጡ ይጠበቃል፡፡
ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!
Previous article“የሰላም እና የፀጥታ ችግሮች እንዲሁም የኑሮ ውድነት መሠረታዊ የሕዝብ ጥያቄዎች ሆነዋል”
Next articleየባሕር ዳር ከተማ አሥተዳደር በ3 ነጥብ 5 ቢሊዮን ብር ወጭ ደረጃቸውን የጠበቁ መንገዶችን እየሠራ እንደሚገኝ አስታወቀ፡፡