የፈተና ጥሪ ማስታወቂያ

1045

የአማራ ሚዲያ ኮርፖሬሽን በቁጥር የሰ/ቅ.ማ/731/15 በቀን 13/03/2015 ዓ.ም በወጣው የቅጥር ማስታወቂያ የትራንስሚሽን ኢንስታሌሽንና ጥገና ቡድን ቴክኒሻን 1 የሥራ መደብ በኦንላይን ከተመዘገባችሁት መካከል ከዚህ በታች ስማችሁ የተዘረዘረው አመልካቾች እጣ የሚወጣበት እና ፈተና የሚሰጥበት ቀን ረቡዕ መጋቢት 20/2015 ዓ/ም 3፡30 ሰዓት በመሆኑ ባሕር ዳር አማራ ሚዲያ ኮርፖሬሽን የሰው ሀብት ልማትና አስ/ደጋፊ የስራ ሂደት እንድትገኙ እናሳውቃለን፡፡

የሥም ዝርዝሩን ይመልከቱ

Previous articleየኢትዮጵያ መንግሥት አጋዥ ነው ብሎ እስካመነ በሽግግር ፍትሕ ዙሪያ ያለውን እውቀት ለማካፈል ዝግጁ መኾኑን የአውሮፓ ኅብረት አስታወቀ።
Next articleበባሕርዳር ከተማ አሥተዳደር ከ391 ሚሊዮን ብር በላይ በሚተገበሩ ፕሮጀክቶች ስምምነት ተፈጸመ።