
ባሕር ዳር፡ ጥቅምት 20/2012 ዓ.ም (አብመድ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ ዛሬ ይህንን ያሉት በሸራተን አዲስ ሆቴል ሀገር አቀፍ የሥራ ዕድል ፈጠራ ከፍተኛ ጉባኤን ባስጀመሩበት ጊዜ ነው።
አቶ ደመቀ መኮንን ወጣቶች ከግጭት ዓውድ መውጣት እንደሚገባቸውና በውጤታማ ሥራ ዕድል ፈጠራ ስምሪት ላይ ብቻ ሊያተኩሩ እንደሚገባም አሳስበዋል፡፡ መንግሥትም ዘላቂ የሥራ ዕድል እንዲፈጠር አስቻይ ሁኔታዎችን እንደሚያመቻችም ነው አቶ ደመቀ ያመለከቱት፡፡
ምንጭ፡- የምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት