“ኢትዮጵያ በፈረንጆቹ 2050 የካርበን ልቀትን ዜሮ ለማድረስ ግብ አስቀምጣ እየሠራች ነው” ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ

127

ባሕር ዳር፡ ጥር 08/2015 ዓ.ም (አሚኮ) ኢትዮጵያ በፈረንጆቹ 2050 የካርበን ልቀትን ዜሮ ለማድረስ ግብ አስቀምጣ በትኩረት እየሠራች ነው ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) ገለጹ፡፡

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ፤ በዘላቂ የኢኮኖሚ ዕድገትና በአየር ንብረት ለውጥ ላይ በሚመክረው15ኛው የአቡ ዳቢ ዓለም አቀፍ “ሰስቴኔቢሊቲ” ጉባዔ ላይ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡

በመልዕክታቸውም ኢትዮጵያ የአየር ንብረት ለውጥን ለመቀነስ በርካታ ሥራዎች እያከናወነች መኾኑን አብራርተዋል፡፡

ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!

Previous articleበኮንስትራክሽን ኢንዱስትሪ ዘርፍ የሚስተዋለውን ችግር ለመፍታት ከሙያ ማኅበራት ጋር ተቀራርቦ መሥራት እንደሚያስፈልግ ተገለጸ።
Next articleየጥምቀትን በዓል በሰላም፣በፍቅር፣በአንድነትና በመተባበር ማክበር ይገባናል” የማእከላዊ ጎንደር ሀገረ-ስብከት ሊቀጳጳስ እና የቅዱስ ሲኖዶስ አባል ብጹዕ አቡነ ዮሐንስ