የአማራ ክልል ግብርና ቢሮ የግብርና ሜካናይዜሽንን ሊያሳድጉ የሚችሉ የተለያዩ ዘመናዊ ማሽነሪዎችን ተረከበ።

296
Made with LogoLicious Add Your Logo App

ባሕር ዳር: ሕዳር 29/2015 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ግብርና ቢሮ በክልሉ የግብርና ዘርፉን ለማዘመን የሚረዱ ለተለያዩ የግብርና ሥራዎች የሚውሉ ማሽነሪዎችን ነው ከአምባሰል የንግድ ሥራዎች ኀላፊነቱ የተወሰነ የግል ማኅበር የተረከበው።ማሽነሪዎቹ 298 ሚሊዮን ብር ወጭ የተደረገባቸው ናቸው።

 

ቢሮው ከአሁን በፊትም በተለያዩ ጊዜያት ትራክተሮችን ጨምሮ የተለያዩ የግብርና ሜካናይዜሽንን ሊያሳድጉ የሚችሉ ማሽነሪዎችን በማስገባት አገልግሎት ላይ እንዲውሉ አድርጓል።

 

የአማራ ክልል ግብርና ቢሮ ዛሬ

👉37 ትራክተሮች

👉2 ኮምባይነሮች

👉3 የሳር ማጨጃ

👉5 ዘር መዝሪያ

👉2 ኬሚካል መርጫ

👉14 ማረሻ

👉7 በመስመር መዝሪያ

👉11የትራክተር ጋሪ

👉2 መሬት ማስተካከያ

👉4 ሲኖ ትራክ

👉29 ሁለገብ መፈልፈያ

👉4 የበቆሎ መፈልፈያ ማሽነሪዎችን ከአምባሰል የንግድ ሥራዎች ኀላፊነቱ የተወሰነ የግል ማኅበር ተረክቧል።

 

ዘጋቢ:- ቡሩክ ተሾመ

 

ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!

 

ተጨማሪ መረጃዎችን ከአሚኮ የተለያዩ የመረጃ መረቦች ቀጣዮቹን ሊንኮች በመጫን ማግኘት ትችላላችሁ፡፡

ዩቱዩብ https://bit.ly/2RnNHCq

በዌብሳይት amharaweb.com

በቴሌግራም https://bit.ly/2wdQpiZ

ትዊተር https://bit.ly/336LQaS

ቲክቶክ https://bit.ly/32rKF5J

ዲስከቨር አማራ አሚኮ https://www.facebook.com/DiscoverAmharaAMECO

አሚኮ ስፖርት https://www.facebook.com/AMECOSport

አሚኮ መረጃ ማጣሪያ https://www.facebook.com/AMECOFactCheck

Previous articleሙስናን መታገል ከአስተሳሰብ ይጀምራል” ምክትል ኮሚሽነር ማሩ ቸኮል
Next articleየተሻሻሉ የጥራጥሬ ሰብልን በማዕከላዊና በሰሜን ጎንደር ዞኖች ለአርሶ አደሮች ምርጥ ዘር በማቅረብ ምርትን ለማሳደግ እየሠራ መኾኑን የጎንደር ግብርና ምርምር ማዕከል አስታወቀ ።