በቦሌ ክፍለ ከተማ የአማራ ወጣቶች ማኅበር አባላት በወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያ እየተወያዩ ነው፡፡

181

ባሕር ዳር፡ ጥቅምት 09/2012 ዓ.ም (አብመድ) በአዲስ አበባ ቦሌ ክፍለ ከተማ የአማራ ወጣቶች ማኅበር አባላት በወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያ ምክክር እያደረጉ ነው፡፡

በምክክሩም የተለያዩ ጥናታዊ ጽሑፎች ቀርበው ምክክር እንደሚደረግባቸውም ይጠበቃል፡፡

ዘጋቢ፡- ጋሻው ፈንታሁን -ከአዲስ አበባ

Previous articleባሕላዊ የእርቀ ሠላም ሥነ ስርዓት አካባቢው ሠላም እንዲሆን ማስቻሉን የዚገም ወረዳ ነዋሪዎች ተናገሩ፡፡
Next article“የሸዋ ታሪክ የእኛ ታሪክ ነው፤ ሸዋን ሳናለማ ኢትዮጵያን አለማን ማለት አንችልም፡፡’’ የህያው የጥበብ ጉዞ ተጓዦች