የገቢዎች ሚኒስቴር ሀሰተኛ ደረሰኝ ያትማሉ ያላቸውን ድርጅቶች ይፋ አደረገ፡፡

775

ባሕር ዳር፡ ጥቅምት 7/2012 ዓ.ም (አብመድ) የፌዴራል ገቢዎች ሚኒስቴር ሀሰተኛ ማንነት ያላቸው ሕገ ወጥ ደረሰኞችን የሚያትሙና ለታክስ ሕግ ተገዥ ያልሆኑ ድርጅቶችን ዝርዝር አውጥቷል፡፡
በዝርዝሩ ከ160 በላይ ድርጅቶች ተካትተዋል፡፡

Previous articleየማኅፀን በር ካንሰር ክትባት እጥረት በመኖሩ የ14 ዓመት ታዳጊዎች ብቻ እንደሚከተቡ ተገለጸ፡፡
Next articleበጥላቻ ወደ ኋላ የሚንሸራተት ትውልድ ህልውናውን የሚጠራጠር፣ አዕምሮውም በደመነፍስ የሚዘወር ነው፡፡