የአማራ ባንክ የሥራ ማሥጀመሪያ ማብሰሪያ መርኃ ግብር ዛሬ ይካሄዳል።

232

👉አማራ ባንክ “ከባንክ ባሻገር!” የሚል መለያን ይዞ የመጣ ባንክ ነው።
👉ባንኩ ይህን መለያ ይዞ የመጣው የሀገሪቱ እድገት ላይ የሚኖረዉን ሚና ታሳቢ በማድረግ እንደሆነም ተመላክቷል።
👉የባንኩ ቦርድ ሊቀመንበር አቶ መላኩ ፋንታ እንዳሉት ባንኩ ሀገራዊ ለውጡን ተከትሎ ሀገራዊ ኢኮኖሚውን ለማሳደግ የተከፈተ ነው።
👉ባንኩ የሕዝብ ባንክ በመሆኑ በሁሉም የኢትዮጵያ አካባቢዎች አክሲዮኖች መሸጣቸውም ታውቋል።
👉 ባንኩ ዛሬ በመክፈቻዉ 70 ቅርጫፎችን ሥራ የሚያስጀምር ሲሆን እስከ ሰኔ 30 ቅርጫፎቹን 100 እንደሚያደርስም ተመላክቷል።
👉ባንኩ የማኅበራዊ አገልግሎቱን ለመወጣትም ሥራ በጀመረበት ዕለት ከጠዋቱ 12 ሰዓት እስከ ምሽት 3 ሰዓት ድረስ የአምበሳ አውቶቡስ ተጠቃሚዎችን ወጭ መሸፈኑን አስታውቀዋል።
👉ባንኩ ከስድስት ቢሊየን ብር በላይ ካፒታል በመያዝ ሥራውን የጀመረ ሲኾን እስካሁንም ከ4 ቢሊየን ብር በላይ በሥራ ላይ ማዋሉን አስታዉቋል።
የአማራ ባንክ የሥራ ማሥጀመሪያ ማብሰሪያ መርኃ ግብር ዛሬ ይካሄዳል።
👉አማራ ባንክ “ከባንክ ባሻገር!” የሚል መለያን ይዞ የመጣ ባንክ ነው።
👉ባንኩ ይህን መለያ ይዞ የመጣው የሀገሪቱ እድገት ላይ የሚኖረዉን ሚና ታሳቢ በማድረግ እንደሆነም ተመላክቷል።
👉የባንኩ ቦርድ ሊቀመንበር አቶ መላኩ ፋንታ እንዳሉት ባንኩ ሀገራዊ ለውጡን ተከትሎ ሀገራዊ ኢኮኖሚውን ለማሳደግ የተከፈተ ነው።
👉ባንኩ የሕዝብ ባንክ በመሆኑ በሁሉም የኢትዮጵያ አካባቢዎች አክሲዮኖች መሸጣቸውም ታውቋል።
👉 ባንኩ ዛሬ በመክፈቻዉ 70 ቅርጫፎችን ሥራ የሚያስጀምር ሲሆን እስከ ሰኔ 30 ቅርጫፎቹን 100 እንደሚያደርስም ተመላክቷል።
👉ባንኩ የማኅበራዊ አገልግሎቱን ለመወጣትም ሥራ በጀመረበት ዕለት ከጠዋቱ 12 ሰዓት እስከ ምሽት 3 ሰዓት ድረስ የአምበሳ አውቶቡስ ተጠቃሚዎችን ወጭ መሸፈኑን አስታውቀዋል።
👉ባንኩ ከስድስት ቢሊየን ብር በላይ ካፒታል በመያዝ ሥራውን የጀመረ ሲኾን እስካሁንም ከ4 ቢሊየን ብር በላይ በሥራ ላይ ማዋሉን አስታዉቋል።

Previous article500 ኢትዮጵያዊያን ስደተኞችን በቅርቡ ከታንዛኒያ ወደ ሀገራቸው ለመመለስ ዝግጅት እየተጠናቀቀ መኾኑ ተገለፀ።
Next article“የተቀመሩትን የባንኩን እሴቶች በማጉላት በፋይናስ ኢንዱስትሪ ውስጥ ገበያውን በመቀላቀል የኢንዱስትሪ ጉልበት ለመኾን እንሠራለን” የአማራ ባንክ ዋና ሥራ አስፈጻሚ ሄኖክ ከበደ