የአውራምባ ማኅበረሰብን መልካም እሴቶች በማስፋት እንደ ሀገር ለሚታየው ቀውስ መውጫ መንገድ መጠቀም እንደሚገባ ተገለጸ።

133

ባሕር ዳር: ሚያዝያ 08/2014 ዓ.ም (አሚኮ) የአውራ አምባ ማኅበረሰብ 50ኛ ዓመት የምስረታ በዓል በባሕር ዳር ከተማ እየተከበረ ነው።

የአውራምባ ማኅበረሰብ መልካም የሥራ ባሕልን፣ የሰውልጆችን እኩልነት የሚሰብኩ እሴቶች ባለቤት ነው ሲሉ የማኅበረሰቡ መስራች ክቡር ዶክተር ዙምራ ኑሩ ተናግረዋል።

በዝግጅቱ ላይ የተገኙት የአማራ ክልል የመንግሥት ኮምዩኒኬሽን ቢሮ ኀላፊ ግዛቸው ሙሉነህ የአውራምባ ማኅበረሰብ ሌብነትን፣ መጥፎ ተግባርና መጥፎ አስተ ሳሰብን የሚያወግዝ ነውና እሴቶችን ማስፋት ይገባል ብለዋል።

“የማኅበረሰቡ 50ኛ ዓመት ጉዞ ከየት ወደየት” በሚል ርዕሰ-ጉዳይ አወደ ጥናቶች ይቀርባሉ ተብሎም ይጠበቃል።

ዘጋቢ፡-ጋሻው አደመ

#ኢትዮጵያን እናልማ፣እንገንባ፣እንዘጋጅ ‼️
#ሀገርን በዘላቂነት እናልማ‼️
#የፈረሰውን አብልጠን እንገንባ‼️
#ለማንኛውም ፈተና እንዘጋጅ‼️

ተጨማሪ መረጃዎችን ከአሚኮ የተለያዩ የመረጃ መረቦች ቀጣዮቹን ሊንኮች በመጫን ማግኘት ትችላላችሁ፡፡
ዩቱዩብ https://bit.ly/2RnNHCq
በዌብሳይት amharaweb.com
በቴሌግራም https://bit.ly/2wdQpiZ
ትዊተር https://bit.ly/336LQaS
ቲክቶክ https://bit.ly/32rKF5J

በአሸባሪውና ወራሪው የትግራይ ቡድን በሰቆጣ፣ ቆቦ፣ ወልድያ፣ ላልይበላ፣ ደሴ እና ከሚሴ አካባቢዎች የወደሙና የተዘረፉ የሚዲያ መሳሪያዎችን መልሶ በመገንባት ለሕዝብ አገልግሎት ለመስጠት አሚኮን ይደግፉ።
https://ameco.bankofabyssinia.com/

Previous articleምሁራን የሐሰት ትርክቶችን በማረምና ሀገር በቀል የግጭት አፈታት ዘዴዎችን በማጎልበት ሀገራዊ የምክክር መድረኩ ውጤታማ እንዲሆን መስራት እንደሚጠበቅባቸው ተገለጸ።
Next articleአሸባሪው የትግራይ ወራሪ ቡድን በከፈተው ጦርነት ምክንያት መቀሌ ዩኒቨርሲቲ ትምህርታቸውን አቋርጠው የነበሩ ተማሪዎች በጎንደር ዩንቨርሲቲ ትምህርታቸውን በማጠናቀቅ ተመረቁ።