አምባሳደሮች ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብን በሚመለከት በዕውቀት ላይ የተመሰረተ መረጀ መስጠት እንዳለባቸው ተገለፀ።

296

የካቲት 19/2014 ዓ.ም (አሚኮ) አምባሳደሮች ተመድበው በሚሄዱባቸው ሀገራት ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብን በሚመለከት በዕውቀትና በሳይንስ የተደገፈ መረጃ መስጠት እንዳለባቸው ተገለፀ።

በቅርቡ ሹመት ለተሰጣቸው አምባሳደሮች የኢትዮጵያን ውኃ ፖለቲካና የህዳሴ ግድብን በተመለከተ ገለፃ ተደርጎላቸዋል።

አምባሳደሮቹ በህዳሴ ግድብ ላይ በዳያስፖራዎች መካከል የተፈጠረውን ብሔራዊ ስሜት ለማስጠበቅና የበለጠ ከፍ ለማድረግ በተለየ ትኩረት መሥራት እንዳለባቸውም መገለጹን ከውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል ዐቀባይ ጽሕፈት ቤት የተገኘ መረጃ ያመላክታል።

አምባሳደሮቹ በተሾሙባቸው ሀገራት ኢትዮጵያዊያንና ትውልደ ኢትዮጵያዊያን ያላቸውን ዕውቀት እንዲያጋሩ የማሳተፍ ሥራ እንዲሠሩም እንደሚጠበቅ ተገልጿል።

#ኢትዮጵያን እናልማ፣እንገንባ፣እንዘጋጅ
#ሀገርን በዘላቂነት እናልማ
#የፈረሰውን አብልጠን እንገንባ
#ለማንኛውም ፈተና እንዘጋጅ

ተጨማሪ መረጃዎችን ከአሚኮ የተለያዩ የመረጃ መረቦች ቀጣዮቹን ሊንኮች በመጫን ማግኘት ትችላላችሁ፡፡
ዩቱዩብ https://bit.ly/2RnNHCq
በዌብሳይት amharaweb.com
በቴሌግራም https://bit.ly/2wdQpiZ
ትዊተር https://bit.ly/336LQaS
ቲክቶክ https://bit.ly/32rKF5J

በአሸባሪውና ወራሪው የትግራይ ቡድን በሰቆጣ፣ ቆቦ፣ ወልድያ፣ ላልይበላ፣ ደሴ እና ከሚሴ አካባቢዎች የወደሙና የተዘረፉ የሚዲያ መሳሪያዎችን መልሶ በመገንባት ለሕዝብ አገልግሎት ለመስጠት አሚኮን ይደግፉ።
https://ameco.bankofabyssinia.com/

Previous article“ትግላችን ተጀመረ እንጂ አልተጠናቀቀም” የወልቃይት ጠገዴ ሰቲት ሁመራ ወጣቶች
Next articleየኢፌዴሪ አየር ኃይል በሕግ ማስከበር እና በሕብረ ብሔራዊ አንድነት ዘመቻ ወቅት ከፍተኛ አስተዋጽኦ ላበረከቱ እውቅናና በተለያዩ ዘርፎች ያሰለጠናቸውን ሙያተኞች ያስመርቃል።