ምክር ቤቱ የሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ኮሚሽነሮችን ሹመት አጸደቀ።

260

አዲስ አበባ: የካቲት 14/2014 ዓ.ም (አሚኮ ) የኢፌዴሪ ሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 1ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 2ኛ አስቸኳይ ጉባኤውን ዛሬ አካሂዷል።

የሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን እጩ ኮሚሽነሮችን መርምሮ አጽድቋል።

በዚህም መሰረት:-

1.ፕ/ሮ መስፍን አርዓያ-የኮሚሽነር ሰብሳቢ

2.ወ/ሮ ሂሩት ገብረ ሥላሴ- ምክትል
ሰብሳቢ

3. ዶክተር ተገኘወርቅ ጌቱ -በአባልነት

4. አምባሳደር ዶክተር አይሮሪት መሐመድ-በአባልነት

5. ወይዘሮ ብሌን ገ/መድህን -በአባልነት

6. ዶክተር ዮናስ አዳዬ -በአባልነት

7. አቶ ዘገየ አስፋው -በአባልነት

8. አቶ መላኩ ወ/ማሪያም- በአባልነት

9 አምባሳደር መሐሙድ ድሪር -በአባልነት

10. አቶ ሙሉጌታ አጎ- በአባልነት

11. ዶክተር አምባዬ ኦጋቶ በአባልነት የሀገራዊ ምክክሩን እንዲያስተባብሩ በ5 ድምጽ ተአቅቦ በአብላጫ ድምጽ ጸድቆ ቃለ መሐላ ፈጽመዋል።

ዘጋቢ:- ኤልሳ ጉዑሽ- ከአዲስ አበባ

#ኢትዮጵያን እናልማ፣እንገንባ፣እንዘጋጅ
#ሀገርን በዘላቂነት እናልማ
#የፈረሰውን አብልጠን እንገንባ
#ለማንኛውም ፈተና እንዘጋጅ

ተጨማሪ መረጃዎችን ከአሚኮ የተለያዩ የመረጃ መረቦች ቀጣዮቹን ሊንኮች በመጫን ማግኘት ትችላላችሁ፡፡
ዩቱዩብ https://bit.ly/2RnNHCq
በዌብሳይት amharaweb.com
በቴሌግራም https://bit.ly/2wdQpiZ
ትዊተር https://bit.ly/336LQaS
ቲክቶክ https://bit.ly/32rKF5J

በአሸባሪውና ወራሪው የትግራይ ቡድን በሰቆጣ፣ ቆቦ፣ ወልድያ፣ ላልይበላ፣ ደሴ እና ከሚሴ አካባቢዎች የወደሙና የተዘረፉ የሚዲያ መሳሪያዎችን መልሶ በመገንባት ለሕዝብ አገልግሎት ለመስጠት አሚኮን ይደግፉ።
https://ameco.bankofabyssinia.com/

Previous articleምክር ቤቱ ዛሬ እያካሄደ ባለው ልዩ ስብሰባ የአገራዊ ምክክር ኮሚሽን ኮሚሽነሮችን ይሾማል
Next articleየታላቁ ህዳሴ ግድብ ኃይል ማመንጨት መጀመሩ የኢትዮጵያን አሸናፊነት ያረጋገጠ ነው ሲሉ በወልቃይት ጠገዴ ሰቲት ሁመራ ዞን የሁመራ ከተማ ነዋሪዎች ገለፁ።